![አስቸኳይ የነፍስ አድን ጥሪ 😭ብርቱካን ጋምቡራ ትባላለች፡፡ ባለቤቷ በማረፉ ምክኒያት ፤ያለ አባት 4 ልጆቿን ወላይታ ሶዶ ዩንቨርስቲ የፅዳት ስራ እየሰራች ነበር የምታስተዳድረው ። ዛሬ ...](https://img3.travelagents10.com/085/687/521989870856870.jpg)
02/01/2025
አስቸኳይ የነፍስ አድን ጥሪ 😭
ብርቱካን ጋምቡራ ትባላለች፡፡ ባለቤቷ በማረፉ ምክኒያት ፤ያለ አባት 4 ልጆቿን ወላይታ ሶዶ ዩንቨርስቲ የፅዳት ስራ እየሰራች ነበር የምታስተዳድረው ። ዛሬ ግን ባደረባት የካንሰር በሺታ ምክኒያት የአልጋ ቁራኛ ሆና፤ ተከራይታ በምትኖርበት ቤት ውስጥ ተኝታ ትገኛለች!
ይቺ እናት ዛሬ ላይ ሰርታ መታከም አልቻለችም፣ ልጆቿን ማብላት ማጠጣት አልቻለችም፣ የቤት ኪራ መክፈል አልቻለችም::
ስለሆነም እባካችሁን እናንተ ደጋግ ኢትዮጵያዊን ሆይ በእግዚአብሔር ስም ፤ ለልጆቼ ታክሜ እድን ዘንድ ፤ለሕክምና ወጪዬ የሚወል አቅማቹ የፈቀደውን ያህል እርዱኝ እያለች ትገኛለች። እባካችሁን እኛም የቻልነውን ያህል እንርዳት 🙏🙏
Birtukan Gambura CBE: 1000237677718
መርዳት ባንችል እንኳን ለደጋግ ሰዎች እንዲደርስ ሼር በማድረግ ተባበሩ🙏