Ethiopia became one of the best green tour tourists destinations

  • Home
  • Ethiopia became one of the best green tour tourists destinations

Ethiopia became one of the best green tour tourists  destinations Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ethiopia became one of the best green tour tourists destinations, Travel Company, .

10/11/2022

#የደሴው #አብሪ #ኮከብ...

የታመመን ሰው ጠያቂ ፣ የተራበን ሰው አጉራሽ ዘመድ አልባና ድሆችን ቀባሪ ብቻ ባጠቃላይ ለሀገራችን የመልካም ሰውነት ማሳያ ሞደል ከፈለክ የሚጠበቅብህ ወደ ወሎዋ መናገሻ #ደሴ መምጣት ብቻ ነው።
#የወሎዋ #መዲና #ደሴ ያፈራችው ይህ የመልካም ሰውነት ማሳያ የወሎ ፈርጥ #አብዱ #ፋጤ ይሰኛል። #ደሴ ላይ ላደገ #አብዱ #ፋጤን ማወቅ እጅጉን ቀላል ነው።
#አብዱ #ፋጤ ሁሌም በማለዳ በኩርት ፌስታል ሙሉ የባቄላ ግንፍል ይዞ ጎዳና ላይ የተኙ ምስኪኖችን ከእንቅልፋቸው በመቀስቀስ በረሀብ የተቆራመተ አንጀታቸውን በአንድ እፍኝ የባቄላ ግንፍልታ በማነቃቃት ቀናቸውን በመልካም እንድጀምሩ በማድረግ ይታወቃል።
#አላህ እንድህ ያሉ የመልካምነት ማሳያ እንቁ ሰወችን ያብዛልን። #ለአብዱ #ፋጤም #ፈጣሪ #ረጅም #እድሜ #ከሙሉ #ጤና ጋር አንድሰጠው እንመኛለን።

ትኩስና ሰበር ወቅታዊ መረጃዎችን በቀጥታ ለመከታተል ቀጣዩን ሊንክ ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/+qVqqJ2LWkRszNGE0

20/09/2022
20/09/2022
17/08/2022

በአንድ ጀምበር 4 ሚሊዮን በላይ ችግኝ!!
በአንድ ጀምበር በሁሉም ክ/ከተሞች የሚተከሉ ችግኞች ብዛት:-
አዲስ አበባ አረንጓዴ ትለብሳለች!!

#አረንጓዴአሻራ

21/06/2022
ድሮና ዘንድሮ ? ዶሮና ዘንድሮ ?ጎበስ የሰደብነው ገበሬነት ይሻላልና እንረስ ?
20/04/2022

ድሮና ዘንድሮ ? ዶሮና ዘንድሮ ?
ጎበስ የሰደብነው ገበሬነት ይሻላልና እንረስ ?

አባቶች ለልጆቻቸው የኮንክሪት መሰረት ናቸው
15/04/2022

አባቶች ለልጆቻቸው የኮንክሪት መሰረት ናቸው

25/03/2022
21/02/2022
20/02/2022
20/02/2022

የድል ቀን! የህዳሴ ግድባችን ሀይል ማመንጨት በይፋ ጀመረ! እንኳን ደስ አለን!

20/02/2022
07/09/2021

22nd - 23rd November.

24/08/2021
31/07/2021
02/07/2021

አርሶ አደሩ ተረጋግቶ የመኸር እርሻውን እንዲያርስ መንግስት የተናጠል የተኩስ አቁም ቢያደርግም አሸባሪው ህወሓት አሁንም የሽብር ተግባሩን እንደቀጠለበት መንግስት አስታወቀ
*************************
(ኢ ፕ ድ)

በትግራይ ክልል ያሉ አርሶ አደሮች የመኸር እርሻቸውን ተረጋግተው እንዲያርሱና ለሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦቱ መስተጓጎል ምክንያት ላለመሆን በሚል መንግስት የተናጠል የሰብአዊ የተኩስ አቁም አውጆ ሰራዊቱን ከአካባቢው ቢያስወጣም አሸባሪው የህወሓት ቡድን ዛሬም በሽብር ተግባሩ መቀጠሉን የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ዛሬ ለጋዜጠኞች እንዳስታወቁት፤ አሸባሪው ቡድን እስከ ትናንት ምሽት ድረስ በኮረም አካባቢ ትንኮሳ ሲፈጽም ነበር።

እንደ አምባሳደር ሬድዋን ገለጻ፤ ይህ ቡድን ወደ አማራ ክልል እና ኤርትራ ተሻግሬ ጥቃት እፈጽማለሁ ሲል ቆይቷል፤ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ እስከ ትናንት ምሽት ድረስ ወደ ኮረም ለመሻገር ተኩስ ከፍቷል።

ይህንን የአሸባሪውን ቡድን የትናንት ምሽት የኮረም አካባቢ ትንኮሳ በተመለከተ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብና ለዲፕሎማቶች ገለጻ መደረጉንም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው ገልጸዋል፡፡

መንግስት አርሶ አደሩ ያለስጋት እንዲያርስ፣ አሸባሪው ቡድን በሚፈጽመው ጥቃት የዕርዳታ አቅርቦት ሲስተጓጎል ምክንያት ላለመሆን በንጹሀን መሀል ሆኖ መታኮስ በመጀመሩ የሚጠፋውን የንጹሀን ህይወት ለማስቆም በማሰብ የተናጠል የተኩስ አቁም ውሳኔ አሳልፎ የአገር መከላከያ ሰራዊት ከትግራይ ክልል ለቆ እንዲወጣ ቢያደርግም ሽብርተኛው ቡድንና ታጣቂዎቹ በየከተሞቹ ላይ ዝርፊያ መፈጸማቸው፣ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ጋር ግንኙነት አላቸው ያሏቸውን ሰዎችም እየገደሉ መሆኑ መገለጹ ይታወሳል።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ ድንበር የለሽ የሀኪሞች ቡድን የሀገር መከላከያ ሰራዊት በወጣ ማግስት በትዊተር ገጹ ላይ ባስተላለፈው መልዕክት፤ በትግራይ ክልል ባሉ የጤና ተቋማት ላይ ዝርፊያ ተፈጽሟል፤ ህዝቡም ለሰቆቃ ተዳርጓል ማለቱ ይታወቃል።

በተመሳሳይ አምንስቲ ኢንተርናሽናል በትግራይ ያሉ ንጹሀን ዜጎች የበቀል እርምጃ ሊወሰድባቸው ይችላል የሚል ስጋት እንዳለው መግለጹም አይዘነጋም።

በጌትነት ምህረቴ

02/07/2021
19/06/2021
18/06/2021

!
**************************
#ኢትዮጵያ...


!





!

ከዛሬ 52 ዓመታት በፊት በኢትዮጵያው ንጉስ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይሌ ስላሰ በኮሪያ የተተከለችው መታሰቢያ ችግኝ ዛሬ ልዩ ጥበቃ፣ ልዩ እንክብካቤ የሚደረግላት፣ ሰዎችና መሪዎች የሚጎበኟት፣ ኮሪያዊያን ልዩ ክብር የሚሰጧት ትልቅ ዛፍ ናት።
ቀዳማዊ ኃይሌ ስላሰ ወደ ኮሪያ የዘመቱ፣ እንዲሁም በሰላም ማስከበር ዘመቻው ወቅት የተሰው የኢትዮጵያን ሰላም አስከባሪችን ለመዘከር ከዛሬ 52 ዓመታት በፊት በኮሪያ ምድር የተከሏት ችግኝ ዛሬ በልዩ እንክካቤ የምትጠበቅ ትልቅ ዛፍ ናት።


!

🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

21/05/2021

”ኢሳት ቋሚ ወርሃዊ ክፍያ አባል” በመሆን ይመዝገቡ! በ https://app.mobilecause.com/form/Fcv8ZQ Support ESAT by becoming a Monthly subscriber by vi...

05/05/2021
22/03/2021

በአማራ ክልል የወሰዱትን መሬት ማልማት ያልቻሉ የ116 ባለሃብቶችን ውል ተቋረጠ

መጋቢት 13/2013 (ኢዜአ) በእርሻ ኢንቨስትመንት ተሰማርተው በገቡት ውል መሰረት ማልማት ያልቻሉ የ116 ባለሃብቶችን ውል ማቋረጡን የአማራ ክልል የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ አስታወቀ።

ባለሃብቶቹ በገቡት ውል መሰረት የወሰዱትን መሬት በአግባቡ እንዲያለሙ ድጋፍና ክትትል ሲደረግላቸው የቆዩ ናቸው።

በተደረገላቸው ድጋፍ ልክ እንዲያለሙ የተሰጣቸውን መሬት ሳያለሙ ጦም በማሳደር፣ ለሶስተኛ ወገን በማከራየትና ከ50 በመቶ በታች የልማት አፈፃፀም በማሳየታቸው እርምጃ መወሰዱን በቢሮው የገጠር መሬት ኢንቨስትመንት ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ በላይ ለኢዜአ ተናግረዋል።

ባለፉት አራት ወራት በተወሰደው እርምጃም ውላቸውን በማቋረጥ በባለሃብቶቹ ተይዞ የነበረ ከ19 ሺህ 500 ሄክታር በላይ በማስመለስ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ መደረጉን አስታውቀዋል።

መሬቱ ከባለሀብቶቹ የተመለሰው በምዕራብ ጎንደር፣ አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር እና ሌሎች የክልሉ አካባቢዎች እንደሆነ ጠቅሰዋል።

በተጨማሪም የወሰዱትን መሬት በአግባቡ ያላለሙ 126 ባለሃብቶች ላይ ደግሞ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን ጠቁመዋል።

ቢሮው ከባለሃብቶች ነጥቆ ወደ መሬት ባንክ ያገባውን ጨምሮ ከ21 ሺህ 500 ሄክታር በላይ የማልማት አቅም ላላቸው ባለሃብቶች በጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ መዘጋጀቱን ዳይሬክተሩ አስታውቀዋል።

ባለፈው ዓመት የተረከቡትን መሬት በገቡት ውል መሰረት ያላለሙ 74 ባለሃብቶችን ውል በማቋረጥ ከ18 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለሌሎች አልሚ ባለሃብቶች መተላለፉን አስታውሰዋል።

ባለፈው ዓመት የእርሻ መሬት በአዊ ዞን ጃዊ ወረዳ በጨረታ አሸንፈው አንድ ሺህ ሄክታር ተረክበው ማልማት እንደጀመሩ የተናገሩት ደግሞ ባለሀብት የሆኑት አቶ ሙሏለም ሽፈራው ናቸው።

መሬቱን የተረከበቡት ሰኔ መጨረሻ ላይ መሆኑን አወስተው የእርሻ መሬት ደግሞ ሰፊ ጊዜና ዝግጅት የሚጠይቅ ስለነበር የተረከቡትን መሬት ከጅምር ባለፈ ማልማት እንዳልቻሉ ገልጸዋል።

በመጪው የመኽር ወቅት መሬቱን በቅባትና ሌላም ሰብል ለማልማት ሁለት ዶዘርና ሁለት ትራክተሮችን ከወዲሁ አስገብተው የምንጣሮና የእርሻ ስራ እያከናወኑ መሆኑን አስረድተዋል።

ሌላው ባለሀብት አቶ ሃብቴ ጥላሁን በበኩላቸው በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጠገዴ ወረዳ አዲስ ዓለም ቀበሌ ባለፈው ዓመት ከተረከቡት 629 ሄክታር መሬት 180 ሄክታሩን በአኩሪ አተር፣ ማሽላ፣ ሰሊጥና ጤፍ ማልማታቸውን አስታውሰዋል።

በመጪው የመኽር ወቅትም በይዞታቸው በተለያዩ ሰብሎች ለማልማት ከተያዘው ወር መግቢያ ጀምሮ የማሳ ዝግጅት እያደረጉ እንደሚገኙ አስረድተዋል።

በአማራ ክልል 191 ሺህ ሄክታር የሚጠጋ የእርሻ መሬት በ488 ባለሃብቶች በተለያየ የሰብል ዓይነት እየለማ እንደሚገኝ ከገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

08/03/2021
08/03/2021

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopia became one of the best green tour tourists destinations posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Travel Agency?

Share