Visit Lalibela

Visit Lalibela Welcome to the holy shrine of Ethiopia .

19/12/2024

ይድረስ ለቅዱስ ላሊበላ ነዋሪዎች እና በተለይ ለእጣቱ ትዉልድ። ቅርሳችን ለነገዉ ትዉልድ እንዲሸጋገር እና ለኛም ሆነ ለልጅ ልጆቻችን ኩራት ሆኖ እዲቀጥል ከኛው የወጡ ተቆርቋሪ ግለሰቦች እዉቀታቸዉን እና ያላቸዉን ግንኙነት ጠቅመዉ አካባቢን የሚጠቅም ሲራ ሲሰሩ ማበረታታት ይገባል። ነገር ግን በተለያዩ የፕሮጀክት ስም ዘረፋ የለመደ ትዉልድ አሁንም የናንተን የወጣቶቹን የወድፊት እድል ካልዘርፍኩ አትሰሩም በማለት “በዘላቂ የላሊበላ ልማት ማህበር” እየተሰሩ ያለዉን ስራ አስቁመዏታል። እኔ እንዳንድ ግለሰብ እና እንደ አካባቢው ተወላጂ መሪር የሆነ ሃዘን ዉስጥ ነው ያስገባኝ።

በአሁኑ ሰአት መንግስት መልማት አለባቸዉ ብሎ ለቱሪስት መዳረሻ ከሚያለማቸው ግዙፍ ፕሮጀችቶች እና እንዲለሙ ከተመረጡት ቦታዉች ላስታ (ቡግና፣ ግዳን እና መቄት) እንደሌሉበት ማንም የሚአዉቀው እዉነታ ነው። ይሁን እንጂ በኛው ልጆች አቅም፣ ፍላጎት እና እዉቅ የተጀመረን ስራ ለዘረፋ ስላልተመቻቸዉ ብቻ እናስተዳድራለን የሚሉት አካላት በተወሰኑ ቀሳጮች፣ ማእረግ ያላቸዉ አላዋቂዉች፣ ይህን አይነት በእዉቀት ላይ የሚሰራ ስራ ፈጽሞ የማይረዱ የማህረሰብ አንቂነን ባዮች፣ ታሪክን እያዛቡ የሚቸረችሩ እና ቅርስን በህገወጥ የሚዘዋዉሩ ካህን ነኝ ባዮች እናም ጽዳት የማይወድላቸ የቤተክርስቲያን ግቢን የሚያገሙ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ነኝ የሚሉ የነቀርሳ ጥርቅሞች እየተሰራ ያለን ሰራ አስቁመዋል። እኔ የምለዉ ከተማዋን አስተዳድራለሁ የሚለዉ የጽጥታ አካል እነዚህ ሰዎች እዛዉ ዉስጥ ሆነዉ ይህን ሲሰሩ ምን እያደረገ ነው። የከተማ ስተዳደሩስ እንደ ወርልድ ባንክ አይዘረፍም እኔ ምን አገባኝ ነው? ዶክተር ነኝ ባዩስ፣ እንዲያዉም ሞያየ ነዉ የሚል ሰው ይህን መረዳት አቅቶት የዘቀጠ ፖለቲካ ያደረገዋል እንዴ። ጎበዝ መንቃት ያለብን ይመሰለኛል መንቃት ካልቻልን ደግሞ የነቁት ማደናቀፍ ማቆም አለብን።

እኔ ዶክትሬት አለኝ እያሉ ለሚንጠራሩ የቅዱስ ላሊበላ ተወላጆች እባካችሁ እንደማትታወቁ አትሁኑ። “ጅብ ከማያዉቁት ሃገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልብኝ ይላል” እንደሚሉት አትሁኑ። በማህበረ ቅዱሳን ዉስጥ ተቀምጦ የ ጳዉሎስ እግር ስር ሲድሞነሞን መንደራችን በወርልድ ባንክ እና በወያኔ ተንኮል ስትፈርስ ትንፍሽ ያላለ፣ የገጠር ቤተክርስቲያናት በገንዘብ እጥረት እየተቆራመዱ፣ ግማሽ የሚደርሰው የቅዱስ ላሊበላ ገቢ ለሸዋ ቤተ ክህነት ግብር ሲሆን ያልተቆረቆረ አሁን ምን ይሁን ተብሎ ነው ያዙኝ ልቀቁኝ የሚባለዉ። ሌላዉ ደግሞ ቅድስቲቱን ከተማ ጵንጥጥና ያስተዋወቅ በሰራዉ መጥፎ ስራም ትዉልድ እንዲህ ተንሻፎ እንዲቀር ያደረገዉ ሁሉ አሁን አዉኢቅልሃለሁ ቢል ልንቀበለዉ አይገባ።

እኔ እንደ ግል ጥቃት ነው የማየው፣ እስከመጨረሻዉም እታገለዋለሁ

ግርማ ሞገስ

Dear Teferi Assefa Negarit Band We, the people of Lasta and the residents of St. Lalibela monastic town, are writing to ...
02/12/2023

Dear Teferi Assefa Negarit Band

We, the people of Lasta and the residents of St. Lalibela monastic town, are writing to express our disappointment with the unfortunate title you have given to one of your songs. We kindly request that you change the name of the song to "Hamina," which is the original name of the artisan featured in your music titled "Lalibela".

For your future reference, we want to clarify that the name "Lalibela" was given to the "Haminas" by the Shewan aristocratic family to tarnish the name of King Lalibela and his sacred achievements in transforming Christianity in Ethiopia. To this day, only people from Shewa refer to the Haminas as "Lalibela's", not in other places.

We are confident that you will understand our concerns and make the necessary changes as soon as possible. We appreciate your hard work in contributing beautiful pieces of art.

Despite the vocal nature of the artisan “Lalibela” culture (not the ancient city of Lalibela), Negarit Band creatively interweaves sampled freestyle vocal improvisations of the artisans' oral poetry with the basic “call-and-respond” African foundations of jazz music. "Cherota" achieves this ...

21/07/2023

Located in Lalibela, Ethiopia, the lichen-covered, crucifix-shaped Church of St. George is heralded by some as the eighth wonder of the world.

Address

Lalibela

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Visit Lalibela posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share